የካቲት ፲፬

ከውክፔዲያ
(ከየካቲት 14 የተዛወረ)

የካቲት ፲፬፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፷፬ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፵፱ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፪ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፩ ቀናት ይቀራሉ።

ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ፲፱፻፶፯ ዓ/ም - በአሜሪካ ለጥቁር አሜሪካውያን ሰብአዊ መብት በመታግል የሚታወቀው ማልከም X በኒው ዮርክ ከተማ ላይ በጥይት ተደብድቦ ሞተ።




ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ፲፱፻፶፯ ዓ/ም - ጥቁር አሜሪካዊው የሰብአዊ መብት ታጋይ ማልከም X በጥይት ተደብድቦ ሞተ።


ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ መኮንን (ካፕቴን)፤ "አቪዬሽን በኢትዮጵያ -ዕውቀት፣ ጥበብ፣ ጥረትና እድገት" (፲፱፻፺፭) ገጽ ፪፻፹፭
  • (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660
  • (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ