ደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል
ከውክፔዲያ
የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች (የድሮ ክልሎች 7,8,9,10,11) በኢትዮጵያ ከሚገኙ ዘጠኝ ክልሎች አንዱ ነው። 112,727 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ የሚሸፍን ሲሆን በ1991 የሕዝብ ብዛቱ 12,132,000 ነው። የክልሉ ዋና ከተማ ሃዋሳ ሲሆን ሌሎች ትልቅ ከተማዎች አርባ ምንጭ፡ሆሳዕና፡ ክብረመንግሥት፡ ያቤሎ፡ አላባ፡ አገረሠላም፡ አለታዎንዶ፡ ቦዲቲ፡ወንዶ፡ ዲላ፡ ይርጋለም፡ ጂንካ፡ ሶዶ፡ ቦንጋ፡ሚዛን ተፈሪወ.ዘ.ተ.... ናቸው።
በደቡብ ከሚገኙ ብሔሮች[ለማስተካከል]
ይህ ዝርዝር የተሟላ አይደለም
- አላባ
- ጉራጌ
- ሶዶ ጉራጌ
- ሐዲያ
- ሐመር
- ከፊቾ
- ከምባታ
- ሙርሲ
- ሲዳማ
- ስልጤ
- ሱርማ
- ወላይታ
- ገለብ
- አሪ
- ጋሞ
- ጎፋ
- ኩሎ
- ሰባት ቤት ጉራጌ
- ቸሀ ጉራጌ
- አማሮ
- ጌዴኦ
- ቡርጂ ወ.ዘ.ተ. ...
| ኢትዮጵያ |
|
ታሪካዊ ቦታዎች - አክሱም | ላሊበላ | ጎንደር | ነጋሽ | ሐረር | ደብረ-ዳሞ | አዲስ አበባ |