ደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል
ከውክፔዲያ
የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች (የድሮ ክልሎች 7,8,9,10,11) በኢትዮጵያ ከሚገኙ ዘጠኝ ክልሎች አንዱ ነው። 112,727 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ የሚሸፍን ሲሆን በ1991 የሕዝብ ብዛቱ 12,132,000 ነው። የክልሉ ዋና ከተማ ሃዋሳ ሲሆን ሌሎች ትልቅ ከተማዎች አርባ ምንጭ፡ሆሳዕና፡ ክብረመንግሥት፡ ያቤሎ፡ አላባ፡ አገረሠላም፡ አለታዎንዶ፡ ቦዲቲ፡ወንዶ፡ ዲላ፡ ይርጋለም፡ ጂንካ፡ ሶዶ፡ ቦንጋ፡ሚዛን ተፈሪወ.ዘ.ተ.... ናቸው።
[ለማስተካከል] በደቡብ ከሚገኙ ብሔሮች
ይህ ዝርዝር የተሟላ አይደለም
| ኢትዮጵያ |
|
ታሪካዊ ቦታዎች - አክሱም | ላሊበላ | ጎንደር | ነጋሽ | ሐረር | ደብረ-ዳሞ | አዲስ አበባ |