ሚያዝያ ፲

ከውክፔዲያ

ሚያዝያ ፲፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፳ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፲፭ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፵፮ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፵፭ ቀናት ይቀራሉ።


ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ፲፱፻፵፮ ዓ/ም - በግብጽ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ኮሎኔል ጋማል አብደል ናስር ሥልጣን ጨበጡ።
  • ፲፱፻፸፪ ዓ/ም - የቀድሞዋ ደቡብ ሮዴዚያ በአዲሱ ስሟ የዚምባብዌ ሪፑብሊክ ተብላ ተመሠረተች። የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ቀናን ባናና ሆኑ።

ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]


ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]


ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ