ጥር ፳፭

ከውክፔዲያ
(ከጥር 25 የተዛወረ)

ጥር ፳፭፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፵፭ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፴ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፳፩ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፳ ቀናት ይቀራሉ።

ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የብሪታንያው ጠቅላይ ሚኒስትር በደቡብ አፍሪካ ከተማ፣ ኬፕ ታውን ላይ ‘የለውጥ ነፋስ’ (Wind of Change) በመባል የሚታወቀውን ንግግር አደረጉ። ይህ ታሪካዊ ንግግር የብሪታንያን የቅኝ ገዥነት የታሪክ ምዕራፍ መዘጊያነቱን ያበሠረ ንግግር ነበር።
  • ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - በኡጋንዳ ኢዲ አሚን በተፈነቀሉት ሚልተን ኦቦቴ ምትክ የአገሪቱ መሪ ሆኑ።
  • ፲፱፻፹፪ ዓ/ም የአፓርታይዳዊዋ ደቡብ አፍሪቃ ፕሬዚደንት ደ ክለርክ ለሠላሳ ዓመታት በሕግ ተከልክሎ የነበረውን የአፍሪቃ ብሔራዊ ምክር ቡድን (African National Congress) ሕጋዊ መሆኑንና በወቅቱ በእሥራት ላይ የነበሩትን ኔልሰን ማንዴላ እንደሚፈቱ አስታወቁ።

ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ ጳውሎስ ኞኞ፣ ዳግማዊ አጤ ምኒልክ፣(፲፱፻፹፬ ዓ/ም)ገጽ ፬፻፵፫


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ