Jump to content

ዋናው ገጽ

ከውክፔዲያ
ለዕለቱ የተመረጠ ጽሑፍ
enllaç=
ኔንቲዶ ኮ ሁለቱንም የቪዲዮ ጨዋታዎችን እና የቪዲዮ ጌም ኮንሶሎችን ያዘጋጃል፣ ያትማል እና ይለቃል።
የኒንቴንዶ አርማ ፪፻፱ ዓ.ም
ኔንቲዶ የተመሰረተው እ.ኤ.አ. በ፩፰፰፪ ኔንቲዶ ኮፓይ በዕደ ጥበብ ባለሙያው ፉሳጂሮ ያማውቺ ሲሆን በመጀመሪያ በእጅ የተሰራ የሃናፉዳ የመጫወቻ ካርዶችን አዘጋጅቷል። እ.ኤ.አ. በ፩፱፭፫ዎቹ ወደ ተለያዩ የንግድ ሥራዎች ተሰማርተው እና እንደ ህዝባዊ ኩባንያ ህጋዊ እውቅና ካገኙ በኋላ፣ ኔንቲዶ በ፩፱፮፱ የመጀመሪያውን ኮንሶል የተሰኘውን የቀለም ቲቪ ጨዋታን በ፩፱፸ አሰራጭቷል። በ፩፱፯፬ አህያ ኮንግ እና ኔንቲዶ ሲለቀቁ አለም አቀፍ እውቅናን አግኝቷል። የመዝናኛ ስርዓት እና ሱፐር ማሪዮ ብሮስ በ፩፱፰፯ ዓ.ም.

ከዚያን ጊዜ ጀምሮ፣ ኔንቲዶ በቪዲዮ ጌም ኢንደስትሪ ውስጥ በጣም የተሳካላቸው ኮንሶሎችን አዘጋጅቷል፣ ለምሳሌ ጌም ቦይ፣ ሱፐር ኔንቲዶ መዝናኛ ሲስተም፣ ኔንቲዶ ዲኤስ፣ ዊኢ እና ስዊች። ማሪዮአህያ ኮንግየዜልዳ አፈ ታሪክሜትሮይድ፣ የእሳት አርማ፣ ኪርቢ፣ ስታር ፎክስ፣ ፖክሞን፣ ሱፐር ስማሽ ብሮስ፣ የእንስሳት መሻገር፣ የዜኖብላድ ዜና መዋዕል እና ስፕላቶን ጨምሮ በርካታ ዋና ፍራንቺሶችን ፈጥሯል። በዓለም አቀፍ ደረጃ የታወቀ ነው. ኩባንያው ከማርች ፳፩፮ ጀምሮ ከ፭።፭፱፪ ቢሊዮን በላይ የቪዲዮ ጨዋታዎችን እና ከ፰፫፮ ሚሊዮን በላይ የሃርድዌር ክፍሎችን ሸጧል።



የመደቦች ዝርዝር
ያንብቡ ፤ ይጻፉ ፤ ይሳተፉ
enllaç=

ውክፔዲያ ዓለም-ዓቀፍ የዕውቀት ማከማቻ ድረ-ገጽ ነው። ውክፔዲያ የጋራ ነው። ሁሉም ሰው በመዝገበ ዕውቀቱ እንዲሳተፍ ተፈቅዷል። አዳዲስ ተሳታፊዎች፣ የጀማሪዎች ማያያዣን በመጫን በፍጥነት ስለ ድረ-ገጹ መረጃ ማግኘት ይችላሉ።

አዲስ ጽሑፍ ለመጻፍ ወይንም ነባር ጽሑፍ ለማስተካከል ደፍሮ መሞከር ጥሩ ልምድ ነው። ከሌሎች ውክፔዲያዎች የተተረጎሙ ጽሑፎች እንዲያቀርቡ ይበረታታሉ። ለዚህ ተግባር እነዚህን መዝገበ ቃላት ማማከር ይችላሉ። ጅምር ጽሑፍ በተፈለገ ጊዜ ሊሻሻል ስለሚችል የሚያቀርቡት ጽሑፍ ያልተሟላ ወይንም ያልተጠናቀቀ ቢሆንም እንኳ መጨነቅ አያስፈልግም።


ታሪክ በዛሬው ዕለት
enllaç=

ታኅሣሥ ፯

  • ፲፱፻፷፪ ዓ/ም የብሪታንያ የሕዝብ ተወካዮች ሸንጎ የነፍሰ ገዳዮችን የሞት ቅጣት በህግ ሰረዘ።
  • ፲፱፻፶፫ ዓ/ም በወንድማማቾች መንግሥቱ ንዋይ እና ገርማሜ ንዋይ የተሰነጸጸው የታኅሣሥ ግርግር መፈንቅለ መንግሥት ኃይል እየተዳከመ በአንጻሩ ደግሞ ተቃዋሚዎቻቸው እያደር እየጎለመሱ መሄዳቸውን የተገነዘቡት ሽብርተኞች በቁጥጥራቸው ላይ የነበሩትን ሃያ መሳፍንት፣ መኳንንት፣ ሚኒስትሮችንና መኮንኖችን ወደ አረንጓዴ ሳሎን ያዛውሩና አልጋወራሹንና አዲሱን ጠቅላይ ሚኒስትር ለብቻቸው እንዲጠበቁ ያደርጋሉ። ጄነራል ጽጌ ዲቡ ወዲያው ከተቃራኒ ወገን በተተኮሰ ጥይት ሲገደሉ፣ እነ ጄነራል መንግሥቱ የያዟቸውን እስረኞት ረሽነው ለማምለጥ ወስነው ሜጄር ጄኔራል ሙሉጌታ ቡሊ፤ ራስስዩም መንገሻ፤ ራስ አበበ አረጋይ፤ አቶ መኮንን ሀብተወልድአባ ሐና ጅማ፤ በጠቅላላው አሥራ አምስት ሰዎች ተረሽነው ሞቱ። የክብር ዘበኛ መኮንን የነበሩት ሻምበል ደረጀ ኃይለ ማርያም ሽብርተኞቹን በመቃወም የቤተ መንግሥቱን አጥር በታንክ ደምስሰው ሲገቡ ከሽብርተኞት ወገን በተተኮሰ ጥይት ተገደሉ። ሻምበል ደረጀ የስመ ጥሩው አርበኛ የኃይለ ማርያም ማሞ ልጅ እና የንጉሠ ነገሥቱ የልጅ ልጅ የልዕልት ሶፊያ ደስታ ባል ነበሩ።
  • ፳፻፫ ዓ/ም የኢትዮጵያና የቅዱስ ጊዮርጊስ ቡድኖች እግር ኳስ ተጫዋችና አሰልጣኝ የነበረው በኩሩና ኮከቡ መንግሥቱ ወርቁ፣ በ፸ ዓመቱ አረፈ። መንግሥቱ ወርቁ በስድስት የአፍሪካ ዋንጫዎች የፍጻሜ ግጥሚያዎች የተሳተፈ ሲሆን፣ በ፫ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ኢትዮጵያ ግብፅን ፬ ለ ፪ አሸንፋ ዋንጫ እንድታገኝ ሁለቱን ግቦች ያስቆጠረና በዚሁ በ፫ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ፫ ግብ በማስቆጠሩም የኮከብ ግብ አግቢነት ክብር አግኝቷል፡፡
እህት ፕሮጀክቶች
enllaç=

ነጻ መጽሐፈ ዕውቀት የሆነው የውክፔዲያ አስተናጋጅ Wikimedia Foundation ነው።
ይህ ለትርፍ-ያልሆነ ድርጅት አያሌ ልዩ ልዩ ባለ ብዙ ቋንቋ እና የጋራ ጥቅም ሥራ እቅዶች ያካሂዳል፦

ለዕለቱ የተመረጠ ምስል