ከ«ጅን አሰገድ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ Robot: Replacing category የኢትዮጵያ ታሪክ with የኢትዮጵያ ነገሥታት |
ጽሑፉ በ«== ማጣቀሻወች == <references/> {{የኢትዮጵያ ነገሥታት}} መደብ:የኢትዮጵያ ነገሥታት» ተተካ። Tags: Replaced Reverted በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
አጼ '''ጅን አሰገድ''' የአጼ [[ይግባ ጽዮን]] ልጅ የአጼ[[ይኩኖ አምላክ]] የልጅ ልጅ ሲሆኑ ከ1297-1298 ለአንድ አመት የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ። ታሪክ ጻህፍት እንደሚሉት አባታቸው ይግባ ጽዮን 5 ወንድ ልጆች ስለነበሩዋቸውና የትኛው ንጉስ እንዲሆን መምረጥ ስላልቻሉ እያንዳንዱ ወንድ ልጅ አንድ አንድ አመት እንዲነግስ ቃል ስላስገቡዋቸው 1 አመት ብቻ ነግሰዋል<ref>Paul B. Henze, ''Layers of Time, A History of Ethiopia'' (New York: Palgrave, 2000), p. 60.</ref> <ref>ታደሰ ታምራት, ''Church and State in Ethiopia'' (Oxford: Clarendon Press, 1972), p. 72.</ref> |
|||
[[ዋሊስ በድጅ]] የተሰኘው የታሪክ ተመራማሪ ተፎካካሪ የንጉሳዊ ቤተሰቦችን [[አምባ ግሸን]] ማሰር የጀመሩት እኒሁ ንጉስ ናቸው ይላል። ይህንም ያደረጉት አስቸጋሪ ወንድማቸውን [[ሳባ ሰገድ]]ን ከራሳቸው ለማራቅ ነበር ይላል ዋሊስ። ከሳባ ሰገድ በተጨማሪ ሶስቱ ወንድሞቻቸውንና የራሳቸውን ልጅ አምባው ላይ እንዳሰሩ ዋሊስ ያትታል።<ref>E. A. Walis Budge, ''A History of Ethiopia: Nubia and Abyssinia'', 1928 (Oosterhout, the Netherlands: Anthropological Publications, 1970), p. 287. According to G.W.B Huntingford, this information comes from the Jesuit historian [[Pedro Páez]], who was told this story by Emperor [[Susenyos of Ethiopia|Susenyos]] (''The Historical Geography of Ethiopia'' [London: The British Academy, 1989], p. 75).</ref> |
|||
ሆነም ቀረም ጅን አሰገድ የነገሱት ለአንድ አመት ብቻ ነበር። |
|||
== ማጣቀሻወች == |
== ማጣቀሻወች == |
||
<references/> |
<references/> |
እትም በ16:00, 3 ኦገስት 2023
ማጣቀሻወች
|