እያሱ ፭ኛ
Appearance
(ከእያሱ 5ኛ የተዛወረ)
| ይህ መጣጥፍ ከተመሳሳዩ መጣጥፍ ከኢያሱ ፭ኛ ጋራ እንዲዋሐድ የሚል ሀሣብ ቀርቧል። (ውይይት) |
==
| ልጅ እያሱ | |
|---|---|
| ልጅ እያሱ በ1907 | |
| ሥርወ-መንግሥት | ሰሎሞን |
| አባት | ንጉሥ ሚካኤል |
| እናት | ወ/ሮ ሸዋረጋ ምኒልክ |
| የሞቱት | ፲፱፻፳፰ ዓ/ም |
| ሀይማኖት | ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ |
==
እያሱ ፭ኛ (ልጅ እያሱ) (ጥር ፳፯ ቀን ፲፰፻፹፱ (Feb. 4, 1897) እስከ ኅዳር 15 ቀን 1928 (Nov. 25, 1935)) ከ1905 እስከ 1908 ድረስ የኢትዮጵያ መሪ ነበሩ።
- ደግሞ ይዩ፦ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ
- ልጅ እያሱ በህጻንነታቸው
- ልጅ እያሱ በህጻንነታቸው ትምህርት ሲቀስሙ
- ልጅ እያሱ በወጣትነታቸው
- ተፈሪ፣ እያሱና ብሩ
- በእስር ወራት
- በእስር ወራት
| ||||||||||||||