ከ«ትግራይ ክልል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ ሎሌ ማስተካከል: fr:Tigray |
ጥ r2.7.1) (ሎሌ መጨመር: ka:ტიგრაის რეგიონი |
||
መስመር፡ 24፦ | መስመር፡ 24፦ | ||
[[it:Regione di Tigrè]] |
[[it:Regione di Tigrè]] |
||
[[ja:ティグレ州]] |
[[ja:ティグレ州]] |
||
[[ka:ტიგრაის რეგიონი]] |
|||
[[ko:티그라이 주]] |
[[ko:티그라이 주]] |
||
[[lt:Tigrajų regionas]] |
[[lt:Tigrajų regionas]] |
እትም በ20:49, 1 ፌብሩዌሪ 2011
ትግራይ (ክልል 1) ከኢትዮጵያ ዘጠኝ ክልሎች አንዷ ስትሆን በሰሜን-ጫፍ ኢትዮጵያ ትገኛለች። ዋና ከተማዋ መቀሌ ነው። ሌሎች ታዋቂ ከተማዎች ዛላአንበሳ፣ ዓቢ-ዓዲ ፣ ዓድዋ፣ ሸራሮ፣ ዓዲግራት፣ አክሱም፣ እንዳ-ስላሴ፣ ማይጨው፣ ኮረም እና አላማጣ ናቸው። ኤርትራ፣ ሱዳን፣ የአማራ እና አፋር ክልሎች ያዋስኑዋታል። 50,286 ካሬ ኪ.ሜ. ስትሸፍን የሕዝብ ብዛቷ 3,593,000 ነው። ትግርኛ የክልሉ ዋና ቋንቋ ነው። እምባ ኣላጀ:ፅበት በትግራይ ክልል ከፍተኛ ቦታዎች ናቸው። ሶሎዳም በዚሁ ክልል ይገኛል።
ኢትዮጵያ |
ታሪካዊ ቦታዎች - አክሱም | ላሊበላ | ጎንደር | ነጋሽ | ሐረር | ደብረ-ዳሞ | አዲስ አበባ |