ጥቁር አባይ

ከውክፔዲያ
ጭስ አባይ

የጥቁር አባይ ወንዝ (ግዮን በመባልም ይታወቃል) ፥ ከእንግሊዝኛ Blue Nile) ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኘው ጣና ሐይቅ የሚመነጭ ረዥም ርቀት በመጓዝ ካርቱምሱዳን ሲደርስ ከነጭ አባይ ጋር በመቀላቀል ትልቁን አባይ ወንዝ (ናይል) በመፍጠር በግብጽ በኩል ወደ ሜዲትራኒያን ባሕር ይፈሳል።ከኢትዮጵያ ተነስቶ ሜዲትራኒያን ባህር እስኪደርስ ድረስ ያለው ርቀት በአማካይ ወደ 1400 ሜትር ወይም ማይል ጋር እኩል ነው። የአባይ ወንዝ 85.6% ያህሉ ውሀ የሚገኘውም ከዚህ ከጥቁር አባይ ነው።


ኢትዮጵያ

ታሪካዊ ቦታዎች - አክሱም | ላሊበላ | ጎንደር | ነጋሽ | ሐረር | ደብረ-ዳሞ | አዲስ አበባ
አስተዳደራዊ ክልሎች - ትግራይ | አፋር | አማራ | ኦሮሚያ | ሶማሌ | ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል | ደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች | ጋምቤላ | ሐረሪ | አዲስ አበባ | ድሬዳዋ
ቋንቋዎች - አማርኛ | ግዕዝ | ኦሮምኛ | ትግርኛ | ጉራጊኛ | ሶማሊኛ | አፋርኛ | ሲዳምኛ | ሃዲያኛ | ከምባትኛ | ወላይትኛ | ጋሞኛ | ከፋኛ | ሃመርኛ | ስልጢኛ | ሀደሪኛ
መልክዓ-ምድር - አባይ | አዋሽ | ራስ-ዳሽን | ሶፍ-ዑመር | ጣና | ደንከል | ላንጋኖ | አቢያታ | ሻላ
ከተሞች - የኢትዮጵያ ከተሞች