ከ«ትግራይ ክልል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ ሎሌ ማስተካከል: hu:Tigray (szövetségi állam); cosmetic changes |
Luckas-bot (ውይይት | አስተዋጽኦ) ጥ ሎሌ መጨመር: hr:Tigraj (regija) |
||
መስመር፡ 18፦ | መስመር፡ 18፦ | ||
[[fr:Tigré]] |
[[fr:Tigré]] |
||
[[he:טיגראי]] |
[[he:טיגראי]] |
||
[[hr:Tigraj (regija)]] |
|||
[[hu:Tigray (szövetségi állam)]] |
[[hu:Tigray (szövetségi állam)]] |
||
[[id:Region Tigray]] |
[[id:Region Tigray]] |
እትም በ20:50, 24 ኤፕሪል 2010
ትግራይ (ክልል 1) ከኢትዮጵያ ዘጠኝ ክልሎች አንዷ ስትሆን በሰሜን-ጫፍ ኢትዮጵያ ትገኛለች። ዋና ከተማዋ መቀሌ ነው። ሌሎች ታዋቂ ከተማዎች ዛላአንበሳ፣ ዓቢ-ዓዲ ፣ ዓድዋ: ሸራሮ:ዓዲግራት ፣ አክሱም ፣ እንዳ-ስላሴ ፣ ማይጨው፣ ኮረም እና አላማጣ ናቸው። ኤርትራ ፣ ሱዳን ፣ የአማራ እና አፋር ክልሎች ያዋስኑዋታል። 50,286 ካሬ ኪ.ሜ. ስትሸፍን የሕዝብ ብዛቷ 3,593,000 ነው። ትግርኛ የክልሉ ዋና ቋንቋ ነው። እምባ ኣላጀ:ፅበት በትግራይ ክልል ከፍተኛ ቦታዎች ናቸው። ሶሎዳም በዚሁ ክልል ይገኛል።
ኢትዮጵያ |
ታሪካዊ ቦታዎች - አክሱም | ላሊበላ | ጎንደር | ነጋሽ | ሐረር | ደብረ-ዳሞ | አዲስ አበባ |