ከ«የኢትዮጵያ ቋንቋዎች» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
ጥ አንድ ለውጥ 352606 ከ41.114.50.110 (ውይይት) ገለበጠ Tag: Undo |
||
መስመር፡ 9፦ | መስመር፡ 9፦ | ||
*** [[ግዕዝ]] (በቤተ ክርስቲያን ብቻ ይነገራል) |
*** [[ግዕዝ]] (በቤተ ክርስቲያን ብቻ ይነገራል) |
||
*** [[ትግረ]] (በ[[ኤርትራ]]ም ይነገራል) |
*** [[ትግረ]] (በ[[ኤርትራ]]ም ይነገራል) |
||
* |
** ደቡብ |
||
*** Transverse |
*** Transverse |
||
**** [[አማርኛ]] |
**** [[አማርኛ]] |
እትም በ12:51, 3 ፌብሩዌሪ 2019
የኢትዮጵያ ቋንቋዎች በኢትዮጵያ ውስጥ የሚነገሩ እና የሚጻፉ ቋንቋዎችን፣ እና የምልክት ቋንቋን ያጠቃልላል። በአገሩ ውስጥ ፺ የሚሆኑ ቋንቋዎች አሉ።[1] በአሁኑ ወቅት በአብዛኛው ኢትዮጵያውያን የሚነገሩት ቋንቋዎች አማርኛ እና ኦሮምኛ ሲሆኑ፤ አማርኛ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍል ያሉ ነዋሪዎች የመማሪያ፤ የመገበያያ እንዲሁም የስራ ቋንቋ ሆኖ የቆየ በመሆኑ በአሁኑ ወቅት የስራ ቋንቋ ነው። በኢትዮጵያ ውስጥ የሚነገሩት ቋንቋዎች አፍሮ-ኤስያዊ እና ናይሎ ሳህራዊ በሚባሉ ሁለት ዋና የቋንቋ ክፍሎች ሊካተቱ ይችላሉ። በአፍሮ-ኤስያዊ የቋንቋ ቤተሰብ ውስጥም ኩሻዊ፣ ኦሞአዊ እና ሴማዊ የሚባሉ ንዑስ ክፍሎች አሉ።
ቋንቋዎች
አፍሮ-ኤስያዊ
ናይሎ ሳህራዊ (አባይ ሰሃራዊ)
- አኙዋክኛ (በሱዳንም ይነገራል)
- በርታኛ
- ጉምዝኛ
- ቃጭፖ ባልስኛ (በሱዳንም ይነገራል)
- ቆሞኛ
- ቋማኛ
- ቀውግኛ
- ማጃንግኛ
- ምዕንኛ
- ሙርሌኛ (በሱዳንም ይነገራል)
- ሙርሲኛ
- ኑርኛ (በሱዳንም ይነገራል)
- ንያንጋቶምኛ
- ኦጶውኛ
- ሻቦኛ
- ሱሪኛ
- ኡዱክኛ (በሱዳንም ይነገራል)
ያልተመደቡ
ማመዛገቢያ
- ^ (እንግሊዝኛ) Ethnologue page on Ethiopian languages
የውጭ መያያዣ
- [1] የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ፲፱፻፺፪ Ethiopian Languages, 1999 (SIL/Translation by Dr. Aberra Molla)