ከ«የኢትዮጵያ ቋንቋዎች» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
አንድ ለውጥ 352606 ከ41.114.50.110 (ውይይት) ገለበጠ
Tag: Undo
መስመር፡ 9፦ መስመር፡ 9፦
*** [[ግዕዝ]] (በቤተ ክርስቲያን ብቻ ይነገራል)
*** [[ግዕዝ]] (በቤተ ክርስቲያን ብቻ ይነገራል)
*** [[ትግረ]] (በ[[ኤርትራ]]ም ይነገራል)
*** [[ትግረ]] (በ[[ኤርትራ]]ም ይነገራል)
* * ደቡብ
** ደቡብ
*** Transverse
*** Transverse
**** [[አማርኛ]]
**** [[አማርኛ]]

እትም በ12:51, 3 ፌብሩዌሪ 2019

የኢትዮጵያ ቋንቋዎችኢትዮጵያ ውስጥ የሚነገሩ እና የሚጻፉ ቋንቋዎችን፣ እና የምልክት ቋንቋን ያጠቃልላል። በአገሩ ውስጥ ፺ የሚሆኑ ቋንቋዎች አሉ።[1] በአሁኑ ወቅት በአብዛኛው ኢትዮጵያውያን የሚነገሩት ቋንቋዎች አማርኛ እና ኦሮምኛ ሲሆኑ፤ አማርኛ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍል ያሉ ነዋሪዎች የመማሪያ፤ የመገበያያ እንዲሁም የስራ ቋንቋ ሆኖ የቆየ በመሆኑ በአሁኑ ወቅት የስራ ቋንቋ ነው። በኢትዮጵያ ውስጥ የሚነገሩት ቋንቋዎች አፍሮ-ኤስያዊ እና ናይሎ ሳህራዊ በሚባሉ ሁለት ዋና የቋንቋ ክፍሎች ሊካተቱ ይችላሉ። በአፍሮ-ኤስያዊ የቋንቋ ቤተሰብ ውስጥም ኩሻዊኦሞአዊ እና ሴማዊ የሚባሉ ንዑስ ክፍሎች አሉ።

ቋንቋዎች

አፍሮ-ኤስያዊ

አፍሮ እስያዊ ቋንቋዎች

ናይሎ ሳህራዊ (አባይ ሰሃራዊ)

ናይሎ ሳህራዊ

ያልተመደቡ

ማመዛገቢያ

  1. ^ (እንግሊዝኛ) Ethnologue page on Ethiopian languages

የውጭ መያያዣ

  • [1] የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ፲፱፻፺፪ Ethiopian Languages, 1999 (SIL/Translation by Dr. Aberra Molla)