መቀሌ
ከWikipedia
|
|
|
13°29′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39°28′ ምሥራቅ ኬንትሮስ
|
|
አገር፦ ኢትዮጵያ የሕዝብ ቁጥር፦ 169,207 |
መቀሌ (ወይም መቐለ) የትግራይ ክልል ዋና ከተማ ናት። ከአዲስ አበባ 650 ኪ.ሜ. ወደ ሰሜን ትገኛለች። ከ150,000 አስከ 250,000 የሚገመት የሕዝብ ብዛት ስላላት ከሰሜን ኢትዮጵያ ትልቁ ከተማ ያደርጋታል። መቀሌ ለዮሐንስ አራተኛ ዋና ከተማ በመሆን በ19ኛው ክፈለ ዘመን ነው የተሰራቸው።
|
|||||||||||||||||||||||||||||||||||


