መቀሌ

ከWikipedia

ዘልለው ለመሐድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
መቀሌ
መቐለ ወይም መቀሌ


መቀሌ (ኢትዮጵያ  )
መቀሌ
መቀሌ
መቀሌ (ኢትዮጵያ )
መቀሌ


ኬክሮስና ኬንትሮስ
13°29′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39°28′ ምሥራቅ ኬንትሮስ


ከፍታ፦ 2,084 ሜ.

አገር፦ ኢትዮጵያ

የሕዝብ ቁጥር፦ 169,207


መቀሌ (ወይም መቐለ) የትግራይ ክልል ዋና ከተማ ናት። ከአዲስ አበባ 650 ኪ.ሜ. ወደ ሰሜን ትገኛለች። ከ150,000 አስከ 250,000 የሚገመት የሕዝብ ብዛት ስላላት ከሰሜን ኢትዮጵያ ትልቁ ከተማ ያደርጋታል። መቀሌ ለዮሐንስ አራተኛ ዋና ከተማ በመሆን በ19ኛው ክፈለ ዘመን ነው የተሰራቸው።


የኔ መሣርያዎች