ኮምቦልቻ
ከውክፔዲያ
ኮምቦልቻ በኢትዮጵያ የአማራ ክልል ከተማ ሲሆን በደቡብ ውሎና በኮምቦልቻ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ68,766 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 36,102 ወንዶችና 32,664 ሴቶች ይገኙበታል።[1]
በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ97,038 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ9°27′ ሰሜን ኬክሮስ እና 35°12′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው።[2]
ምንጮች[ለማስተካከል]
- ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf
- ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia
|
||||||||||||||||||||||||||||||||||||||
በኮምቦልቻ ብዙ አህባሾች ይገኛሉ
