አዲግራት

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
አዲግራት
አዲግራት.jpg
አዲግራት ከተማ
ከፍታ 2፣457 ሜትር
አገር ኢትዮጵያ
ክፍለ ሐገር ትግራይ
የሕዝብ ቁጥር 65፣237
አዲግራት is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
አዲግራት
አዲግራት (ኢትዮጵያ

)

ኬክሮስና ኬንትሮስ
14°16′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39°27′ ምሥራቅ ኬንትሮስ


አዲግራትኢትዮጵያትግራይ ክልል ከተማ ሲሆን በምስራቃዊ ዞንና በጋንታ አፈሹም ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ65,237 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 32,586 ወንዶችና 32,651 ሴቶች ይገኙበታል።[1] አዲግራት ከመቀሌ በሰሜን በኩልና ከሰናፌ በደቡብ በኩል ትገኛለች።

በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ84,769 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ14°16′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39°27′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው።[2]

[ለማስተካከል] ምንጮች

  1. ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf
  2. ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia


የኔ መሣርያዎች

Variants
Actions
የማውጫ ቁልፎች
ጠቃሚ መሣሪያዎች
በሌሎች ቋንቋዎች