አላማጣ

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

አላማጣኢትዮጵያትግራይ ክልል ከተማ ሲሆን በደቡባዊ ዞንና በአላማጣ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ45,632 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 22,712 ወንዶችና 22,920 ሴቶች ይገኙበታል።[1]

በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ48,262 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ12°24′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39°33′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው።[2]

በአላማጣ አኻባቢ የሚገኘው መሬት በጣም ለም ሲሆን ለእርሻም ተሲማሚ ነው።

[ለማስተካከል] ምንጮች

  1. ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf
  2. ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia


በአላማጣ ከተማ ቄስ መዝገቡ የተባሉ የተከበሩ በአካባቢው የተከበሩ ሰው ይገኛሉ

የኔ መሣርያዎች
Variants
Actions
የማውጫ ቁልፎች
ጠቃሚ መሣሪያዎች
በሌሎች ቋንቋዎች