አብካዝያ

ከውክፔዲያ
የአብካዝያ ሥፍራ (ብርቱካን)

አብካዝያ (አብካዝኛ፦ /ኣጵስንይ/) በከፊል ተቀባይነት ያገኘ አገር ነው። ነጻነቱን በ1984 ዓ.ም. ያዋጀ ምንም ቢሆን፣ ጂዮርጂያ ግን ይግባኝ አለው።

ተባበሩት መንግሥታት የሚከተሉት አገራት አብካዝያን ተቀባይነት ሰጥተዋል፦ ሩስያኒካራጓ (በ2000 ዓ.ም.) ፤ ቬኔዝዌላ (2001 ዓ.ም.)፣ ናውሩ (2002 ዓ.ም.)፣ ሶርያ (2010 ዓ.ም.)።

በከፊል ተቀባይነት ካገኙት ሌሎች አገሮች፣ ደቡብ ኦሤትያ-አላኒያ፣ ትራንስኒስትሪያ እና አርጻኽ አብካዝያን እርስ በርስ ይቀበላሉ።

በተጨማሪ ቫኑአቱ2003 እስከ 2005 ዓ.ም. ድረስ አብካዝያን ይቀበል ነበር። እንዲሁም ቱቫሉ ከ2003 እስከ 2006 ዓ.ም. ድረስ ይቀበለው ነበር።

የተረፉት መንግሥታት የጂዮርጂያ ግዛት እንዲሆን የጂዮርጂያን ይግባኝ ተቀባዮች ናቸው።