ደብረ ብርሃን

ከWikipedia

(ከደብረብርሃን የተዛወረ)
ዘልለው ለመሐድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ደብረ ብርሃንኢትዮጵያአማራ ክልል ከተማ ሲሆን በሰሜን ሸዋና በደብረ ብርሃን ዙሪያ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ67,243 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 34,055 ወንዶችና 33,188 ሴቶች ይገኙበታል።[1]

በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ57,780 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ9°41′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39°32′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው።[2]

ደብረብረሀን የሰሜን ሸዋ ዋና ከተማ ከመሆኟ ባሻገር በአንድ ወቅት የአጼ ዘረያቆብ መንግስት መቀመጫ እንደነበረች ይነገራል ከአዲስ አበባ በ130 ኪሎሜትር ርቀት ደሴ መስመርላይ ትገኛለች ከተማዋ 9ቀበሌዎች ሲኖሯት የአየር ንብረቷ ቀዝቃዛ ነው ፣ ከዳኒ ራቬና ጣሊያን

[ለማስተካከል] ምንጮች

  1. ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf
  2. Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia


የኔ መሣርያዎች
በሌሎች ቋንቋዎች