Jump to content

ደቡብ ኦሤትያ-አላኒያ

ከውክፔዲያ
(ከደቡብ ኦሴቲያ የተዛወረ)

Южная Осетия

የየዶኔትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ሰንደቅ ዓላማ የየዶኔትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ አርማ
ሰንደቅ ዓላማ አርማ
የየዶኔትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክመገኛ
የየዶኔትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክመገኛ
የደቡብ ኦሤትያ ሥፍራ (አረንጓዴ)
ዋና ከተማ ዲኔትስክ
መንግሥት
{{{
 
የመሬት ስፋት
አጠቃላይ (ካሬ ኪ.ሜ.)
 
3900 km²
የስልክ መግቢያ +3
ካርታ

ደቡብ ኦሤትያ-አላኒያ (ኢሮንኛ፦ /ኹሣር ኢርስቶን-አሎንስቶን/) በከፊል ተቀባይነት ያገኘ አገር ነው። ነጻነቱን በ1983 ዓ.ም. ያዋጀ ምንም ቢሆን፣ ጂዮርጂያ ግን ይግባኝ አለው።

ተባበሩት መንግሥታት የሚከተሉት አገራት ደቡብ ኦሤትያን ተቀባይነት ሰጥተዋል፦ ሩስያኒካራጓ (በ2000 ዓ.ም.) ፤ ቬኔዝዌላ (2001 ዓ.ም.)፣ ናውሩ (2002 ዓ.ም.)፣ ሶርያ (2010 ዓ.ም.)

በከፊል ተቀባይነት ካገኙት ሌሎች አገሮች፣ አብካዝያትራንስኒስትሪያ እና አርጻኽ (የቀድሞው ናጎርኖ-ካራባቅ) ደቡብ ኦሤትያን እርስ በርስ ይቀበላሉ። ምዕራባዊ ሣህራ ደግሞ ደቡብ ኦሠትያን ተቀብሏል።

በተጨማሪ ቱቫሉ ከ2003 እስከ 2006 ዓ.ም. ድረስ ይቀበለው ነበር።

የተረፉት መንግሥታት የጂዮርጂያ ግዛት እንዲሆን የጂዮርጂያን ይግባኝ ተቀባዮች ናቸው። የሀገሪቱ መፈጠር የተቀሰቀሰው በድህረ-ሶቪየት ጠፈር ሌላ ወታደራዊ ግጭት ነው።

መጋቢት 2009 ዓም ከተደረገው ሕዝቡ ውሳኔ ቀጥሎ የሀገሩ ስም በይፋ ከ «ደቡብ-ኦሤትያ» ወደ «ደቡብ-ኦሤትያ-አላኒያ» ተቀየረ። የአገሩ ሕዝብ ከታሪካዊ አላኖች ብሔር እንደ ተወለደ ይታመናል፤ ታሪካዊውም አላኒያ ከ890-1230 ዓም ያሕል በአካባቢው የቆየ መንግሥት ነበረ።

በተጨማሪም ተመልከት

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]