ኣበራ ሞላ
ከWikipedia
(ከዶክተር ኣበራ ሞላ የተዛወረ)
ዶ/ር ኣበራ ሞላ በ፲፱፻፵ ዓ.ም. የተወለዱ ኢትዮጵያዊ ናቸው።
ዶ/ር ኣበራ በኮምፕዩተር ግዕዝ ፊደልን ለመጀመሪያ ጊዜ መጠቀም እንዲቻል ያደረጉ ምሑር ናቸው። ከዚህም ሌላ በእንስሳት ሕክምና ሙያቸውም ይታወቃሉ።
በእንግሊዝኛ የተጻፈ ለማንበብ በሌላ ቀለም ዶ/ር ኣበራ ሞላ የሚለውን መጫን ያስፈልጋል።
[ለማስተካከል] የውጭ መያያዣዎች
- [1] Ethiopic.com. Ethiopian Computers & Software. Retrieved on 2007-09-15.
- ግዕዝ በኮምፕዩተር
- እናስተዋውቅዎ
- የኢትዮጵያ ዘመን ኣቈጣጠር


