ከ«አምቦ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
ሎሌ መጨመር: hr:Ambo, Etiopija
ሎሌ መጨመር: sh:Ambo, Etiopija
መስመር፡ 21፦ መስመር፡ 21፦
[[ro:Ambo, Etiopia]]
[[ro:Ambo, Etiopia]]
[[ru:Амбо (Эфиопия)]]
[[ru:Амбо (Эфиопия)]]
[[sh:Ambo, Etiopija]]
[[sv:Ambo (stad)]]
[[sv:Ambo (stad)]]
[[zh:安波]]
[[zh:安波]]

እትም በ23:16, 14 ኦክቶበር 2010

አምቦኢትዮጵያኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምዕራብ ሸዋ ዞን ና በአምቦ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ49,421 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 24,671 ወንዶችና 2475 ሴቶች ይገኙበታል።[1]

በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ43,029 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ11°28′ ሰሜን ኬክሮስ እና 36°12′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው።[2]


ምንጮች

  1. ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf
  2. ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia