አዲግራት
Appearance
| አዲግራት | |
| ከተማ | |
| አዲግራት ከተማ | |
| አገር | |
| ክልል | ትግራይ ክልል |
| ዞን | ምሥራቃዊ ዞን |
| ከፍታ | 2,457 ሜትር |
| የሕዝብ ብዛት | |
| • አጠቃላይ | 65,237 |
አዲግራት በኢትዮጵያ የትግራይ ክልል ከተማ ሲሆን በምስራቃዊ ዞንና በጋንታ አፈሹም ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ65,237 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 32,586 ወንዶችና 32,651 ሴቶች ይገኙበታል።[1] አዲግራት ከመቀለ በሰሜን በኩልና ከሰናፌ በደቡብ በኩል ትገኛለች።
በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ84,769 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ14°16′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39°27′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው።[2]
- አዲግራት ከ1862 በፊት
- የአዲግራት ቤተክርስቲያን በ1859 በእንግሊዞች ፎቶ እንደተነሳ
- አዲግራት
- ↑ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን Archived ኦገስት 13, 2007 at the Wayback Machine, population.pdf
- ↑ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia
| ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
| |||||||||||||||||||||||||||||||||||||||||||||||
