አምበር
Appearance
አምበር ወይም አምበር ቂርቆስ ከአዲስ አበባ 280 ኪ.ሜ. ርቀት ላይ በአማራ ክልል፣ በምስራቅ ጎጃም ዞን የምትገኝ አነስተኛ ከተማ ናት። አምበር በ1956 ዓ.ም. የአነደድ ወረዳ ዋና ከተማም ነበረች።
| ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
| |||||||||||||||||||||||||||||||||||||||||||||||
አምበር ወይም አምበር ቂርቆስ ከአዲስ አበባ 280 ኪ.ሜ. ርቀት ላይ በአማራ ክልል፣ በምስራቅ ጎጃም ዞን የምትገኝ አነስተኛ ከተማ ናት። አምበር በ1956 ዓ.ም. የአነደድ ወረዳ ዋና ከተማም ነበረች።
| ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
| |||||||||||||||||||||||||||||||||||||||||||||||