ጠበላ
ጠበላ Xabala Ambbaa | |
ከተማ | |
![]() | |
![]() | |
አገር | ![]() |
ክልል | ደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል |
ዞን | ወላይታ |
ወረዳ | ሁምቦ |
ከንቲባ | ማርቆስ መስቀለ |
ከፍታ | 1,600 ሜ. |
ጠበላ በወላይታ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ ከተማ ነው። ጠበላ በዎላይታ ዞን የሁምቦ ወረዳ አስተዳደር ዋና ከተማ ነው። ጠበላ ከአዲስ አበባ ወደ ደቡብ 345 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች። እንዲሁም ጠበላ ከወላይታ ዞን ዋና ከተማ ከሶዶ በስተደቡብ 20 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች። በካርታ የከተማዋ ቅንብር 6°42′24 "N 37°46′10"E. በከተማ ውስጥ ያለው ምቹ ኹኔታዎች፤ 24 ሰዓታት የኤሌክትሪክ ኀይል፣ ንጹህ የሕዝብ ውሃ፣ ባንኮች፣ የአንደኛ እና ኹለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች፣ ኮሌጆች፣ የፖስታ አገልግሎት, የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት ጤና ማእከል፣ የግል ክሊኒኮች፣ መድኃኒቶች መደብር፣ የሕዝብ ገበያ፣ መንገዶች ዙሪያ ያሉ መብራት፣ የውስጥ እና ከተማ ማቋረጥ አስፋልት መንገዶች እና ሌሎች አሏት።
የሕዝብ ቁጥር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ጠበላ በደቡብ ብሔረሰቦች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል በብዛት ሰው ከሚኖርባቸው አካባቢዎች አንዷ ናት። በ2020 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ወኪል ሲመራ የነበረው የከተማዋ ጠቅላላ ሕዝብ ብዛት 16,019 ነው።[1]
ዋቢ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- ^ "የጠበላ ከተማ የህዝብ ብዛት". Archived from the original on 2022-07-07. በ2021-12-30 የተወሰደ.
|