ሆሣዕና (ከተማ)

ከውክፔዲያ
ሆሣዕና
አገር  ኢትዮጵያ
ክልል ደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል
ዞን ሀዲያ ዞን
ከፍታ 2,177 ሜ.
የሕዝብ ብዛት
   • አጠቃላይ 75,963
ሆሣዕና is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ሆሣዕና

7°33′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°51′ ምሥራቅ ኬንትሮስ

ሆሳዕናኢትዮጵያደቡብ ብሄር ብሄረስቦችና ሕዝቦች ክልል በሀዲያ ዞን የሚገኝ ከተማ ነው። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ57,439 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 28,163 ወንዶችና 29,276 ሴቶች ይገኙበታል።[1]

በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ65,317 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። ኗሪዎቹ በብዛት የሀድይኛ ተናጋሪዎች ናቸው።


የከተማው አቀማመጥ በ7°34′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°52′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው።[2]

ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ "ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን". Archived from the original on 2007-08-13. በ2006-09-07 የተወሰደ.
  2. ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia