ሆሣዕና (ከተማ)
Appearance
| ሆሣዕና | |
| አገር | |
| ክልል | ደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል |
| ዞን | ሀዲያ ዞን |
| ከፍታ | 2,177 ሜ. |
| የሕዝብ ብዛት | |
| • አጠቃላይ | 75,963 |
ሆሳዕና በኢትዮጵያ የደቡብ ብሄር ብሄረስቦችና ሕዝቦች ክልል በሀዲያ ዞን የሚገኝ ከተማ ነው። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ57,439 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 28,163 ወንዶችና 29,276 ሴቶች ይገኙበታል።[1]
በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ65,317 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። ኗሪዎቹ በብዛት የሀድይኛ ተናጋሪዎች ናቸው።
የከተማው አቀማመጥ በ7°34′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°52′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው።[2]
- ↑ "ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን". Archived from the original on 2007-08-13. በ2006-09-07 የተወሰደ.
- ↑ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia
| ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
| |||||||||||||||||||||||||||||||||||||||||||||||
